ብልፅግና ፓርቲ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚወዳደርበትን የምርጫ ማኒፌስቶ እና በምርጫው የሚወከልበትን ምልክት ይፋ አድርጓል።
የብልፅግና ምክትል ፕሬዚዳንት ተመስገን ጥሩነህ በዚሁ ወቅት በ6ኛው እና በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫዎች መካከል ፓርቲው እውን ያደረጋቸውን ሁለንተናዊ ስኬቶች በንፅፅር አቅርበዋል።
ብልፅግና ፓርቲ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚወዳደርበትን የምርጫ ማኒፌስቶ እና በምርጫው የሚወከልበትን ምልክት ይፋ አድርጓል።
የብልፅግና ምክትል ፕሬዚዳንት ተመስገን ጥሩነህ በዚሁ ወቅት በ6ኛው እና በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫዎች መካከል ፓርቲው እውን ያደረጋቸውን ሁለንተናዊ ስኬቶች በንፅፅር አቅርበዋል።
ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር!
ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር!
በዳውሮ ዞን ከጪ ወረዳ፣ የከጪ ከተማ የንጹሕ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በገተገኙበት ተመርቋል።
ፕሮጀክቱ በከጪ ከተማ ለረጅም ጊዜ ከፍተኛ የመልካም አስተዳደር ችግርና የህዝብ ጥያቄ ሆኖ የቆየውን የንጹህ መጠጥ ውሃ እጥረት በዘላቂነት የሚፈታ እንደኾነም ታምኖበታል
በዳውሮ ዞን ከጪ ወረዳ፣ የከጪ ከተማ የንጹሕ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በገተገኙበት ተመርቋል።
ፕሮጀክቱ በከጪ ከተማ ለረጅም ጊዜ ከፍተኛ የመልካም አስተዳደር ችግርና የህዝብ ጥያቄ ሆኖ የቆየውን የንጹህ መጠጥ ውሃ እጥረት በዘላቂነት የሚፈታ እንደኾነም ታምኖበታል
የመምሪያው የ2018 ዓ/ም በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻፀም ግምገማ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው።
በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ መንፈቅ 2 ቢሊዮን 572 ሚልዮን 546 ሺህ ብር በላይ ለመሰብሰብ መታቀዱ ይታወሳል።
የመምሪያው የ2018 ዓ/ም በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻፀም ግምገማ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው።
በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ መንፈቅ 2 ቢሊዮን 572 ሚልዮን 546 ሺህ ብር በላይ ለመሰብሰብ መታቀዱ ይታወሳል።
መዲናዋ አዲስ አበባ የካቲት 7 እና 8 ቀን 2018 ዓ.ም የ39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤን ታስተናግዳለች።
ይህ ጉባኤ በአህጉሪቱ ስትራቴጂካዊ ዕቅድ "አጀንዳ 2063" መሠረት አስተማማኝ የውኃ እና የንፅህና አቅርቦትን በማረጋገጥ ላይ ትኩረት የሚያደርግ ሲሆን፣ ከፍተኛ የአህጉሪቱ መሪዎችም በጉዳዩ ላይ ይመክራሉ።
መዲናዋ አዲስ አበባ የካቲት 7 እና 8 ቀን 2018 ዓ.ም የ39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤን ታስተናግዳለች።
ይህ ጉባኤ በአህጉሪቱ ስትራቴጂካዊ ዕቅድ "አጀንዳ 2063" መሠረት አስተማማኝ የውኃ እና የንፅህና አቅርቦትን በማረጋገጥ ላይ ትኩረት የሚያደርግ ሲሆን፣ ከፍተኛ የአህጉሪቱ መሪዎችም በጉዳዩ ላይ ይመክራሉ።
ከ144 ሄክታር የማልማት አቅም ያለው የመስኖ ፕሮጀክት የተገነባው ከ75 ሚሊዮን በሚጠጋ የክልል መንግሥት የበጀት ድጋፍ ነው።
ፕሮጀክቱ የ5.7 ኪሎሜትር ዋና የውሃ ካናል የመስመር ዝርጋታ እና ሌሎች የስትራክቸርና መካኒካል ሥራዎችን ያካተተ ነው
ከ144 ሄክታር የማልማት አቅም ያለው የመስኖ ፕሮጀክት የተገነባው ከ75 ሚሊዮን በሚጠጋ የክልል መንግሥት የበጀት ድጋፍ ነው።
ፕሮጀክቱ የ5.7 ኪሎሜትር ዋና የውሃ ካናል የመስመር ዝርጋታ እና ሌሎች የስትራክቸርና መካኒካል ሥራዎችን ያካተተ ነው
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ዜጎች የፖሊስ አገልግሎትን በተሻለ ፍጥነት እና በቴክኖሎጂ ታግዘው እንዲያገኙ የሚያስችል ነው ብለዋል።
አገልግሎቱ ለፖሊስ ፈጣን እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችለው እና የወንጀል መከላከል ስራውን ያቀላጥፋል
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ዜጎች የፖሊስ አገልግሎትን በተሻለ ፍጥነት እና በቴክኖሎጂ ታግዘው እንዲያገኙ የሚያስችል ነው ብለዋል።
አገልግሎቱ ለፖሊስ ፈጣን እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችለው እና የወንጀል መከላከል ስራውን ያቀላጥፋል
ይህ ልማት የአርሶ አደሩን የምግብ ዋስትና ከማረጋገጥ ባለፈ፣ የገቢ አቅማቸው እንዲጎለብት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
በክልሉ ካፋ ዞን ሺሾ እንዴ እና ጊምቦ ወረዳ የሚገኙ አርሶ አደሮች፣ በአካባቢያቸው የተገነቡ የመስኖ አውታሮችን በመጠቀም ስንዴን በኩታ ገጠም (ክላስተር) እርሻ እያለሙ ነው።
ይህ ልማት የአርሶ አደሩን የምግብ ዋስትና ከማረጋገጥ ባለፈ፣ የገቢ አቅማቸው እንዲጎለብት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
በክልሉ ካፋ ዞን ሺሾ እንዴ እና ጊምቦ ወረዳ የሚገኙ አርሶ አደሮች፣ በአካባቢያቸው የተገነቡ የመስኖ አውታሮችን በመጠቀም ስንዴን በኩታ ገጠም (ክላስተር) እርሻ እያለሙ ነው።
አቶ ዮሐንስ እንደገለጹት፣ ለሲምፖዚየሙ የሚያስፈልጉ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በሙሉ ተጠናቀዋል
የሲምፖዚየሙ ዋና ዓላማ ለረዥም ጊዜ ተዘንግተው የነበሩ የማጃንግ ብሔረሰብ ባህላዊ እሴቶችንና የአኗኗር ዘይቤዎችን እንደገና ማንቃት መሆኑን ጠቁመዋል
አቶ ዮሐንስ እንደገለጹት፣ ለሲምፖዚየሙ የሚያስፈልጉ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በሙሉ ተጠናቀዋል
የሲምፖዚየሙ ዋና ዓላማ ለረዥም ጊዜ ተዘንግተው የነበሩ የማጃንግ ብሔረሰብ ባህላዊ እሴቶችንና የአኗኗር ዘይቤዎችን እንደገና ማንቃት መሆኑን ጠቁመዋል
ክልሉ ተከማችተው የነበሩ ዕዳዎችን በማቅላል ወደ ምንዳነት በማሸጋገር በርካታ የልማት ስራዎችን በማስመረቅና አዳዲስ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ የመሰረት ድንጋይ በመስቀመጥ የህዝቡን ተጠቃሚነት እያረጋገጠ ይገኛል።
ክልሉ ተከማችተው የነበሩ ዕዳዎችን በማቅላል ወደ ምንዳነት በማሸጋገር በርካታ የልማት ስራዎችን በማስመረቅና አዳዲስ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ የመሰረት ድንጋይ በመስቀመጥ የህዝቡን ተጠቃሚነት እያረጋገጠ ይገኛል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን የካቲት 5 እና 6 እንደሚያካሄድ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ገልፀዋል።
የ2018 ዓ.ም ግማሽ ዓመት የአስፈፃሚ አካላት ስራ ሪፖርትን ጨምሮ ሌሎች አጀንዳዎች በጉባኤው እንደሚቀርቡም አመላክተዋል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን የካቲት 5 እና 6 እንደሚያካሄድ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ገልፀዋል።
የ2018 ዓ.ም ግማሽ ዓመት የአስፈፃሚ አካላት ስራ ሪፖርትን ጨምሮ ሌሎች አጀንዳዎች በጉባኤው እንደሚቀርቡም አመላክተዋል።
ግንባታው ከ10 ዓመታት በላይ የተጓተተው የአመያ ኢንዱስትሪ ማዕከል ተመርቀው ተከፈተ።
የማምረቻ ማዕከል መገንባት በክልሉ የኢንዱስትሪ ሽግግር ለማሳለጥ የጎላ ፋይዳ እንዳለው ነው በምርቃት ወቅት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የገለጹት።
ግንባታው ከ10 ዓመታት በላይ የተጓተተው የአመያ ኢንዱስትሪ ማዕከል ተመርቀው ተከፈተ።
የማምረቻ ማዕከል መገንባት በክልሉ የኢንዱስትሪ ሽግግር ለማሳለጥ የጎላ ፋይዳ እንዳለው ነው በምርቃት ወቅት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የገለጹት።
የሀገራችንን ዕድል ለመወሰን እና የነገዋን ኢትዮጵያ በጋራ ለመገንባት የመጀመሪያው እርምጃ የመራጮች ምዝገባ ነው።
ድምፅ መስጠት መብትዎ ብቻ ሳይሆን ለሀገር የሚከፈል ታላቅ ውዴታም ጭምር ነው
የምዝገባ ጊዜ፦ ከየካቲት 7 እስከ መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም
በቀኑ በመመዝገብ፣ ነገ የሀገርዎን መጻኢ ዕድል በድምፅዎ ይወስኑ! የምዝገባ ካርድዎን መውሰድዎን አይዘንጉ
"ዛሬ እንመዝገብ፤ ነገ በድምፃችን እንወስን!"
የሀገራችንን ዕድል ለመወሰን እና የነገዋን ኢትዮጵያ በጋራ ለመገንባት የመጀመሪያው እርምጃ የመራጮች ምዝገባ ነው።
ድምፅ መስጠት መብትዎ ብቻ ሳይሆን ለሀገር የሚከፈል ታላቅ ውዴታም ጭምር ነው
የምዝገባ ጊዜ፦ ከየካቲት 7 እስከ መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም
በቀኑ በመመዝገብ፣ ነገ የሀገርዎን መጻኢ ዕድል በድምፅዎ ይወስኑ! የምዝገባ ካርድዎን መውሰድዎን አይዘንጉ
"ዛሬ እንመዝገብ፤ ነገ በድምፃችን እንወስን!"
ፕሮጀክቱ በቀድሞው የደቡብ ክልል ጊዜ ተጀምሮ በተለያዩ ምክንያቶች ግንባታው የተጓተተ ቢሆንም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምሥረታ ማግስት÷ የክልሉ መንግሥት ፕሮጀክቶችን አጠናቀው ለኅብረተሰቡ ተገቢውን አግልግሎት እንዲሰጡ በሰጠው ልዩ ትኩረት ተጠናቆ ለምረቃ በቅቷል
ፕሮጀክቱ በቀድሞው የደቡብ ክልል ጊዜ ተጀምሮ በተለያዩ ምክንያቶች ግንባታው የተጓተተ ቢሆንም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምሥረታ ማግስት÷ የክልሉ መንግሥት ፕሮጀክቶችን አጠናቀው ለኅብረተሰቡ ተገቢውን አግልግሎት እንዲሰጡ በሰጠው ልዩ ትኩረት ተጠናቆ ለምረቃ በቅቷል
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ተገንብተው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን ለማስመረቅ ኮንታ ዞን ገብተዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በዞኑ በሚኖራቸው ቆይታ÷ በክልሉ መንግሥት የተከናወኑ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን ያስመርቃሉ።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ተገንብተው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን ለማስመረቅ ኮንታ ዞን ገብተዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በዞኑ በሚኖራቸው ቆይታ÷ በክልሉ መንግሥት የተከናወኑ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን ያስመርቃሉ።
የቢሮ ሀላፊ የሆኑት ኢንጂነር በየነ በላቸው የንፁህ መጠጥ ውሃ ከፍተኛ ኢንቨስትመንት የሚጠይቅ በመሆኑ የተለያዩ አጋር አካላት ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ጠይቀዋል።
በክልሉ የንፁህ መጠጥ ውሃና ሌሎች መሰረት ልማት አነስተኛ እንደነበረ ነው ኢንጅነር በየነ በላቸው ገልጸዋል
የቢሮ ሀላፊ የሆኑት ኢንጂነር በየነ በላቸው የንፁህ መጠጥ ውሃ ከፍተኛ ኢንቨስትመንት የሚጠይቅ በመሆኑ የተለያዩ አጋር አካላት ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ጠይቀዋል።
በክልሉ የንፁህ መጠጥ ውሃና ሌሎች መሰረት ልማት አነስተኛ እንደነበረ ነው ኢንጅነር በየነ በላቸው ገልጸዋል
በካፋ ዞን ከ22 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ መርቀው ከፍተዋል።
በካፋ ዞን ከ22 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ መርቀው ከፍተዋል።
በምረቃው መርሀ-ግብር የክልሉ ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ፣ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉ የክልል፣ የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ የተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች ተወካዮች ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል ሲል የኮንታ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ዘግቧል
በምረቃው መርሀ-ግብር የክልሉ ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ፣ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉ የክልል፣ የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ የተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች ተወካዮች ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል ሲል የኮንታ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ዘግቧል
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ (ዶ/ር) በካፋ ዞን የቢጣ ዳካ መንገድ፣ የሜኒ ወንዝ ድልድይ እንዲሁም የቢጣ ገነት ከተማ የንጹህ መጠጥ ዉሃ ፕሮጀክቶችን መርቀው ከፍተዋል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ (ዶ/ር) በካፋ ዞን የቢጣ ዳካ መንገድ፣ የሜኒ ወንዝ ድልድይ እንዲሁም የቢጣ ገነት ከተማ የንጹህ መጠጥ ዉሃ ፕሮጀክቶችን መርቀው ከፍተዋል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት፣በቤንች ሸኮ ዞን በሸኮ ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ባለሁለት ወለል ሕንፃ ግንባታ በይፋ ተጀመረ። ለዚህም ግንባታ የመሠረተ-ድንጋይ ያስቀመጡት የክልሉ የብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ናቸው።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት፣በቤንች ሸኮ ዞን በሸኮ ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ባለሁለት ወለል ሕንፃ ግንባታ በይፋ ተጀመረ። ለዚህም ግንባታ የመሠረተ-ድንጋይ ያስቀመጡት የክልሉ የብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ናቸው።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤትና በክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ትብብር የተዘጋጀ የባለድርሻ አካላት ስልጠናና የቀጣይ አቅጣጫ መድረክ በሚዛን ተካሄደ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤትና በክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ትብብር የተዘጋጀ የባለድርሻ አካላት ስልጠናና የቀጣይ አቅጣጫ መድረክ በሚዛን ተካሄደ
የቢጣ ዳካ መንገድና የሜኒ ወንዝ ድልድይ ፕሮጀክት 94 ሚሊዮን ብር በክልሉ መንግስት እና 4 ሚሊዮን ብር በህብረሰተብ ተሳትፎ በአጠቃላይ በ98 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባ ሲሆን መንገዱ 51 ኪሎሜትር ሲሆን ድልድዩ 22 ሜትር እርዝማኔ አለው።
የቢጣ ዳካ መንገድና የሜኒ ወንዝ ድልድይ ፕሮጀክት 94 ሚሊዮን ብር በክልሉ መንግስት እና 4 ሚሊዮን ብር በህብረሰተብ ተሳትፎ በአጠቃላይ በ98 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባ ሲሆን መንገዱ 51 ኪሎሜትር ሲሆን ድልድዩ 22 ሜትር እርዝማኔ አለው።
የሌማት ትሩፋት ንቅናቄ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት ይፋ የተደረገ ሀገራዊ መርሃ-ግብር ሲሆን፣ ዋና ዓላማውም የእንስሳትና የእንስሳት ተዋጽኦ ምርትን በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው።
የሌማት ትሩፋት ንቅናቄ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት ይፋ የተደረገ ሀገራዊ መርሃ-ግብር ሲሆን፣ ዋና ዓላማውም የእንስሳትና የእንስሳት ተዋጽኦ ምርትን በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በምዕራብ ኦሞ ዞን የባቹማ ኮንስትራክሽን እና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
በክልሉ በመንግሥትና ፓርቲው መሪነት ባለፉት ዓመታት የልማት ውስንነት ባለባቸው አከባቢዎች የልማት ክፍተቶችን በመፍታት ረገድ ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግቧል ብለዋል
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በምዕራብ ኦሞ ዞን የባቹማ ኮንስትራክሽን እና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
በክልሉ በመንግሥትና ፓርቲው መሪነት ባለፉት ዓመታት የልማት ውስንነት ባለባቸው አከባቢዎች የልማት ክፍተቶችን በመፍታት ረገድ ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግቧል ብለዋል
የኮሌጁ ግንባታ በ2011 ዓ/ም በቀድሞው የደቡብ ክልል ተጀምሮ በተለያዩ ምክንያቶች የተቋረጠ ሲሆን፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት በ2017 ዓ/ም ውሉን እንደገና በማሳደስ ግንባታውን በድጋሚ በማስጀመር ቅርብ ድጋፍና ክትትል በማጠናከር በአንድ ዓመት ውስጥ ግንባታውን አጠናቅቆ ለምረቃ አብቅቷል።
የኮሌጁ ግንባታ በ2011 ዓ/ም በቀድሞው የደቡብ ክልል ተጀምሮ በተለያዩ ምክንያቶች የተቋረጠ ሲሆን፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት በ2017 ዓ/ም ውሉን እንደገና በማሳደስ ግንባታውን በድጋሚ በማስጀመር ቅርብ ድጋፍና ክትትል በማጠናከር በአንድ ዓመት ውስጥ ግንባታውን አጠናቅቆ ለምረቃ አብቅቷል።